Search results for - adama
-
-
-
-
-
-
-
የፍቼ ከተማ ማዘጋጃ ቤት
የፍቼ ከተማ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ በ 112 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ ከተማዋ የተመሰረተችው በ 1836 ዓ.ም ሲሆን የከተማዋ የአየር ንብረት ወይናደጋማ ሲሆን አመታዊ የዝናብ መጠኗ ከ 1200 እስከ 1300 ሚ.ሜ ነው፡፡
-
-
-