Search results for - adama

  • NOBLE NET PRINTING PRSS

    Publishing

    022 111 8740
  • NYALA INSURANCE COMPANY S.CO (ADAMA)

    Insurance

    022 111 3399
  • ኦሊጅ ሮዝስ ኤትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማ

    P.O. Box 1587

    ኦሊጅ ሮዝስ ተቆርጠው የተዘጋጁና በሽክላ የተተከሉ ፅጌሬዳዎችን በማዳቀል፣በማፍላት እና በመሸጥ የሚታወቅ ሲሆን በተለይም ተቆርጠው በሚቀርቡ ፅጌሬዳ አበቦች ላይ ከ10 ዓመታት በላይ ልምድ አለው::ማለትም እንደ ኤሮፓውያን አቆጣጠር ከ1980 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ተቆርጠው የሚቀርቡ ፅጌሬዳዎችን ያቀርብ የነበረ ሲሆን ከ2004 ጀምሮ ደግሞ በሸክላ ላይ ተተክለው የሚበቅሉ አበቦችን ለገበያ አቅርቧል::

    011 652 5572 www.olijrozen.com
  • OLYAD DRUG STORE

    Pharmacies

    022 112 7083
  • ኦሮሚያ ግብርና ቢሮ

    P.O.Box 8770 Finfinne/ Addis Ababa, Ethiopia

    ዘመናዊ የግብርና ገበያ ለመፍጠር ዘላቂ ገቢ ያረጋግጣል

    011 371 7440
  • የኦሮሚያ ክልል የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን

    Governmental Organizations

    የኦሮሚያ የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 71/95 የተቋቋመ ሲሆን፣ ራዕይ በ2012 ዓ.ም ሙስናና ብልሹ አሠራር በኦሮሚያ ክልል ዕድገትና መልካም አስተዳደር ላይ እንቅፋት ከማይሆንበት ደረጃ ላይ ማድረስ፣ ተልዕኮ • የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ትምህርትን በማስፋፋት የነቃና ሙስናና ብልሹ አሠራርን የማይሸከም ህብረተሰብ መፍጠር፣ • በክልሉ የመንግሥት መ/ቤቶችና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ውስጥ ለሙስናና ብልሹ አሠራር የተጋለጡና ሊጋለጡ የሚችሉ የአሠራር ሥርዓቶችን በማጥናትና ለሙስና በር የሚከፍቱ ቀዳዳዎችን አስቀድሞ በመዝጋት ሙስናን መከላከል፣ • ተሾሚዎች፣ተመራጮችና በህግ ሀብታቸውንና የገንዘብ ጥቅማቸውን እንዲያስመዘግቡ ግዴታ የተጣለባቸውን የመንግስት ሠራተኞችን ሀብትና የገንዘብ ጥቅሞች መዝግቦ የመያዝ ወይም ተመዝግቦ እንዲያዙ ማድረግ፣ • በክልሉ የመንግስት መ/ቤቶችና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ውስጥ ከባድ የሥነ-ምግባር ጥሰት ስለመፈፀሙ ጥቆማ ሲደርሰው ወይም በቂ ጥርጣሬ ሲኖረው በመመርመርና በመክሰስ ለህግ በማቅረብ፤እንዲሁም በሙስና ወንጀል የተመዘበረውን የህዝብ ሀብት ወይም ንብረት በማስወረስ ለሕዝብና ለመንግስት ጥቅም እንዲውል ማድረግ ናቸው፡፡ የኮሚሽኑ የትኩረት አቅጣጫዎች ሙስና የፈርጀ ብዙ ችግሮች መንስኤ ከመሆኑ የተነሣ የፀረ-ሙስና ትግሉም የተለያዩ የትኩረት አቅጣጫዎችን ከተከተለ ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል ይታወቃል፡፡ ሙስና ሀገሪቱ እየተገበረችው ላለው የሠላም የልማትና የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እንቅፋት እንዳይሆን ኮሚሽናችን አራት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን ነድፎ በትጋት በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ እነዚህ የትኩረት አቅጣጫዎችም፡- 1. በመንግሥት የገቢ ግብር አሰባሰብና አስተዳደር ዙሪያ፣ 2. በመንግስት ትላልቅ ግዢዎች ዙሪያ፣ 3. በከተሞች የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ዙሪያ፣ 4. በፍትህ ሥርዓት ዙሪያ የሚታዩ ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን ማዕከል ያደረገ ይሆናል፡፡

    011 550 1447
  • OROMIA COLLEGE

    Colleges/Universities

    022 111 6780
  • OROMIA CREDIT & SAVING S.CO

    Financial Institution

    022 111 7447